የወንዶች እና የሴቶች ዶርም ፊት ለፊት በመሆኑ ሴት ተማሪዎች መቸገራቸዉንገለፁ
BySelamawitDebebe
በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ
አዲሃቂ
ግቢ
ህዳር
ወር
ላይ
ተከስቶ
በነበረዉ
የወንዶች
ዶርም
የእሳት
ቃጠሎ
ምክንያት
ወንድ ተማሪዎች
የሴቶች
ዶርም
ፊት
ለፊት
በሚገኘዉ
ህንጻ
ላይ
ማረፊያ
ተሰጥ~ቸዉ
እንደነበር
ይታወሳል$
ወንድ ተማሪዎች በሴት
ተማሪዎች
ላይ
ዉሃ
በመድፋት
እና
የተለያዩ
አፀያፊ
ስድቦችን
በመሳደብ
እና
በመላከፍ እንዳስቸገVቸው ከሴት
ተማሪዎች
መረዳት
ችለናል$ በዚህም
ምክንያት
ሴት
ተማሪዎች
እንደልባቸው
መዉጣት እና
መግባት
አልቻልንም
ብለዋል$
ያነጋገርኩዋቸዉ ሴት
ተማሪዎች
ችግሩ
እንዲፈታ
ፍላጎታቸዉ
እደሆነም
አክለዉ
ገለፀዋል$ በተለያየ
ጊዜ
ይሄን
ድርጊት
በፈፀሙ
ተማሪዎች ላይ
ርምጃ
እንደተወሰደ
አንዳንድ
የገቢዉ
የጥበቃ
ሰራተኞች
ቢገልፁም
ይህ
ነዉ
የሚባል
የተፈታ
ችግር
አልታየም$
የሴት ተማሪዎችን
መብት
ለማስከበር
የሚሰራዉ
የመቀለ
ዩኒቨርሲቲ
የስነ
ፆታ
ፅህፈት
ቤት
እዚህ ላይ
ምን
አይነት
ስራዎች
እየሰራ እንደሆነ
ጥያቄ
ዉስጥ
የሚገባ
ነገር
ነዉ$
ይህ የሴት
ተማሪዎችን
መብት
የሚነካና
ድርጊቱን
ለማስቆም
ብሎም
ይህን
ድርጊት
በሚፈፅሙ
ወንድ
ተማሪዎች
ላይ
የቅጣት
ርምጃ
ለመዉሰድ
የግቢዉ
የተማሪዎች
ፖሊስ
እንቅስቃሴ
እያደረገ
ይገኛል$
No comments:
Post a Comment